ከይሳኮር ነገድ፣ የዮሴፍ ልጅ ይግአል፤
ከይሁዳ ነገድ፣ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፤
ከኤፍሬም ነገድ፣ የነዌ ልጅ አውሴ፤
የዮሴፍ ዘሮች ኢያሱን፣ “ቍጥራችን ብዙ ነው፤ እግዚአብሔርም አብዝቶ ባርኮናል፤ ታዲያ እንዴት ርስታችን አንድ ዕጣና አንድ ድርሻ ብቻ ሆነ?” አሉት።