ከአሴር ነገድ፣ የሚካኤል ልጅ ሰቱር፤
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤
ከዳን ነገድ፣ የገማሊ ልጅ ዓሚኤል፤
ከንፍታሌም ነገድ፣ የያቢ ልጅ ናቢ፤
በዚያች ሌሊት ማኅበረ ሰቡ ሁሉ ድምፁን ከፍ አድርጎ ጮኸና አለቀሰ።
ከዚያም አምላካችን እግዚአብሔር ባዘዘን መሠረት ከኮሬብ ተነሥተን እንዳያችሁት በዚያ ጭልጥ ባለና በሚያስፈራ ምድረ በዳ ዐልፈን፣ በኰረብታማው በአሞራውያን አገር በኩል ወደ ቃዴስ በርኔ መጣን።