ከጋድ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ፤
ከአሴር የኤክራን ልጅ ፋግኤል፤
ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።”
እንዲሁም የጋድ ነገድ ሰራዊት አለቃ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ ነበር።
ከዚያም የጋድ ነገድ ይቀጥላል፤ የጋድ ሕዝብ አለቃ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ ሲሆን፣
በስድስተኛው ቀን የጋድ ሕዝብ አለቃ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ ስጦታውን አመጣ፤