አዶ፣ ጌንቶን፣ አብያ፣
ሰባተኛው ለአቆስ፣ ስምንተኛው ለአብያ፣
ዳንኤል፣ ጌንቶን፣ ባሮክ፣
ሴኬንያ፣ ሬሁም፣ ሜሪሞት፣
ሚያሚን፣ መዓድያ፣ ቢልጋ፣
ዳርዮስ በነገሠ በሁለተኛው ዓመት በስምንተኛው ወር የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፤
በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን፣ ከአብያ የክህነት ምድብ የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ነገድ ስትሆን፣ ስሟም ኤልሳቤጥ ነበረ።