ከይሁዳ፣ ከብንያም፣ ከሸማያ፣ ከኤርምያስና፣
ፋስኮር፣ አማርያ፣ መልክያ፣
ሌዋውያኑ፦ የአዛንያ ልጅ ኢያሱ፣ ከኤንሐዳድ ወንዶች ልጆች ቢንዊ፣ ቀድምኤል፣
የተከተሏቸውም ከዓዛርያስ፣ ከዕዝራ፣ ከሜሱላም፣
እንዲሁም መለከት ከያዙ ጥቂት ካህናትና ከአሳፍ ልጅ፣ ከዛኩር ልጅ፣ ከሚካያ ልጅ ከመታንያ ልጅ፣ ከሸማያ ልጅ፣ ከዮናታን ልጅ፣ ከዘካርያስ ጋራ ነበር።