ከካህናቱ፦ የዮያሪብ ልጅ ዮዳኤ፤ ያኪን፤
የስምዖን ልጆች፦ ይሙኤል፣ ያሚን፣ ኦሃድ፣ ያኪን፣ ጾሐርና ከከነዓናዊቷ ሴት የተወለደው ሳኡል ናቸው።
ከካህናቱ፦ ዮዳኤ፣ ዮአሪብ፣ ያኪን፤
ካህናቱ፦ ከኢያሱ ቤተ ሰብ የዮዳኤ ዘሮች 973
ስለዚህ መራሕያኑን አልዓዛርን፣ አርኤልን፣ ሸማያን፣ ኤልናታንን፣ ያሪብን፣ ኤልናታን፣ ናታንን፣ ዘካርያስንና ሜሱላምን እንዲሁም መምህራኑን ዮያሪብንና ኤልናታንን አስጠራኋቸው፤
የእግዚአብሔር ቤት አለቃ የአኪጦብ ልጅ፣ የመራዮት ልጅ፣ የሳዶቅ ልጅ፣ የሜሱላም ልጅ፣ የኬልቅያስ ልጅ ሠራያ፤
የእነዚህም አለቃ የዝክሪ ልጅ ኢዮኤል ሲሆን፣ የሐስኑአ ልጅ ይሁዳ የከተማዪቱ ሁለተኛ አውራጃ የበላይ ነበር።
ከዮያሪብ፣ መትናይ፤ ከዮዳኤ፣ ኦዚ፤
ሸማያ፣ ዮያሪብ፣ ዮዳኤ፣