ዳንኤል፣ ጌንቶን፣ ባሮክ፣
ካሪም፣ ሜሪሞት፣ አብድዩ፣
ሜሱላም፣ አብያ፣ ሚያሚን፣
አዶ፣ ጌንቶን፣ አብያ፣
ከርሱም ቀጥሎ የዘካይ ልጅ ባሮክ ከማእዘኑ ጀምሮ እስከ ሊቀ ካህኑ እስከ ኤልያሴብ ቤት መግቢያ ያለውን ሌላ ክፍል በትጋት መልሶ ሠራ።