አኪያ፣ ሐናን፣ ዓናን፣
ሬሁም፣ ሐሰብና፣ መዕሤያ፣
መሉክ፣ ካሪምና በዓና።
ኤፉድ ይለብስ የነበረውም አኪያ በመካከላቸው ነበር። እርሱም በሴሎ የእግዚአብሔር ካህን የነበረው የዔሊ ልጅ፣ የፊንሐስ ልጅ የኢካቦድ ወንድም የአኪጦብ ልጅ ነበር። ዮናታን አለመኖሩን ግን ያወቀ ሰው አልነበረም።