ባሕሩን ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደሚባል አገር መጡ።
ያ ቀን በመሸ ጊዜ፣ “ወደ ማዶ እንሻገር” አላቸው።
እነርሱም በፍርሀት ተውጠው እርስ በርሳቸው፣ “ነፋሱም ሞገዱም የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።