እርሱም ተቀብሎ በፊታቸው በላ።
እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቍራሽ ሰጡት፤
የታየውም ለሁሉ ሰው ሳይሆን፣ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ዐብረነው ለበላንና ለጠጣን፣ እግዚአብሔርም አስቀድሞ ለመረጠን ለእኛ ለምስክሮቹ ነው።