ባለቤቶቹም ውርንጫውን ሲፈቱ አይተው፣ “ውርንጫውን ለምን ትፈታላችሁ?” አሏቸው።
የተላኩትም ሄደው ልክ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት።
እነርሱም፣ “ለጌታ ያስፈልገዋል” አሉ።