ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁ በዚያ ይሆናልና።
ሀብትህ ባለበት ልብህም በዚያው ይሆናልና።
“በዐጭር ታጥቃችሁ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን፤
እኛ ግን አገራችን በሰማይ ነው፤ ከዚያ የሚመጣውንም አዳኝ፣ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን በናፍቆት እንጠባበቃለን፤