እነርሱም፣ “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም” አሏት።
እናቱ ግን፣ “አይሆንም፤ ዮሐንስ መባል አለበት” አለች።
አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት።
ከእግዚአብሔር የተላከ ዮሐንስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ።