በልብስና በቤት ላይ ለሚመጣ ተላላፊ በሽታ፣
“ርስት አድርጌ ወደምሰጣቸው ወደ ከነዓን ምድር በገባችሁ ጊዜ፣ በዚያ አገር አንዱን ቤት በተላላፊ በሽታ የበከልሁ እንደ ሆነ፣
ለዕብጠት፣ ለችፍታ ወይም ለቋቍቻ፣