ኤሎንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው አራት ከተሞች ተሰጧቸው።
ኤሎንንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጧቸው።
እግዚአብሔር አሞራውያንን ለእስራኤል አሳልፎ በሰጠባት ዕለት፣ ኢያሱ እግዚአብሔርን በእስራኤል ፊት እንዲህ አለው፤ “ፀሓይ ሆይ፤ በገባዖን ላይ ቁሚ፤ ጨረቃም ሆይ፤ በኤሎን ሸለቆ ላይ ቀጥ በዪ።”
ሸዕለቢን፣ ኤሎን፣ ይትላ፣
ይሁድ፣ ብኔብረቅ፣ ጋትሪሞን፣
እንዲሁም ከዳን ነገድ፣ ኤልተቄን፣ ገባቶን፤
ከምናሴ ነገድ፣ እኩሌታ ደግሞ ታዕናክና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሁለት ከተሞች ተሰጧቸው።