አራብ፣ ዱማ፣ ኤሽዓን፣
ቀርሜሎሳዊው ሐጽሮ፤ አርባዊው ፈዓራይ፣
ስለ ዱማ የተነገረ ንግር፤ አንዱ ከሴይር ጠርቶኝ፣ “ጠባቂ ሆይ፤ ሊነጋ ምን ያህል ቀረው? ጠባቂ ሆይ፤ ሊነጋ ምን ያህል ቀረው?” አለኝ።
ጎሶም፣ ሖሎንና ጊሎ፤ እነዚህም ዐሥራ አንዱ ከተሞችና መንደሮቻቸው ናቸው።
ያኒም፣ ቤትታጱዋ፣ አፌቃ