ቂና፣ ዲሞና፣ ዓድዓዳ፣
በኔጌብ አካባቢ በኤዶም ድንበር ላይ በወሰኑ ጫፍ የሚገኙት የይሁዳ ነገድ ደቡባዊ ከተሞች እነዚህ ነበሩ፤ ቀብጽኤል፣ ዔዴር፣ ያጉር፣
ቃዴስ፣ ሐጾር፤ ዩትናን፣