Biblia Todo Logo
ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች
- ማስታወቂያዎች -



ኢያሱ 12:14

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሖርማ ንጉሥ፣ አንድ የዓራድ ንጉሥ፣ አንድ

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

6 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በዚህ ጊዜ በተራራማው አገር የሚኖሩት አማሌቃውያንና ከነዓናውያን ወርደው ወጓቸው፤ እስከ ሖርማ ድረስም አሳደዷቸው።

በኔጌብ ይኖር የነበረው ከነዓናዊው የዓራድ ንጉሥ እስራኤል በአታሪም መንገድ መምጣቱን በሰማ ጊዜ በእስራኤላውያን ላይ አደጋ ጥሎ ጥቂቶቹን ማረከ።

እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልመና ሰምቶ ከነዓናውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ሰዎቹንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ከዚህ የተነሣም ስፍራው ሖርማ ተባለ።

የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ

የልብና ንጉሥ፣ አንድ የዓዶላም ንጉሥ፣ አንድ

በሖርማ፣ በቦራሣን፣ በዓታክ፣




ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች