ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤
ኢዮብም እንዲህ አለ፤
ቴማናዊው ኤልፋዝም እንዲህ ሲል መለሰ፤
“እነሆ፤ ይህን ሁሉ መርምረናል፤ እውነት ሆኖ አግኝተነዋል፤ ስለዚህ ልብ በል፤ ተቀበለውም።”
“ምነው ሐዘኔ በተመዘነ! መከራዬም ሚዛን ላይ በተቀመጠ!