ጫጩቶቹ ደም ይጠጣሉ፤ እርሱም በድን ካለበት አይታጣም።”
እግዚአብሔርም ኢዮብን እንዲህ አለው፤
በድን ባለበት ስፍራ ሁሉ አሞሮች ይሰበሰባሉ።
እነርሱም መልሰው፣ “ጌታ ሆይ፤ የሚወሰዱት ወዴት ነው?” አሉት። እርሱም፣ “በድን ባለበት አሞሮች ይሰበሰባሉ” አላቸው።