እኔን መፍራት የለብህም፤ እጄም ሊከብድብህ አይገባም።
እጅህን ከእኔ ላይ አንሣ፤ በግርማህም አታስፈራራኝ፤
“በርግጥ የተናገርኸውን አድምጫለሁ፤ እንዲህም ስትል ሰምቻለሁ፤
“መልስ እሰጠው ዘንድ፣ እሟገተውም ዘንድ፣ እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለም።
ግርማው እንዳያስፈራኝ፣ እግዚአብሔር በትሩን ከእኔ ላይ ቢያነሣ፣
በቀንና በሌሊት፣ እጅህ ከብዳብኛለችና፤ ኀይሌም የበጋ ትኵሳት እንደ ላሰው ነገር፣ ከውስጤ ተሟጠጠ። ሴላ
ቍጣህ በላዬ ላይ ተከነበለ፤ መዓትህም አጠፋኝ።