ኢዮብም እንዲህ አለ፤
ኢዮብ እንዲህ ሲል መለሰ፤
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤
ከዚህ በኋላ፣ ኢዮብ አፉን ከፍቶ የተወለደበትን ቀን ረገመ፤
“የተወለድሁበት ቀን ይጥፋ፤ ‘ወንድ ልጅ ተፀነሰ’ የተባለበት ሌሊት።
ኢዮብም ለእግዚአብሔር እንዲህ ሲል መለሰ፤
ኢዮብም እንዲህ ሲል ለእግዚአብሔር መለሰ፤
የላይሽን ምድር ሰልለው የነበሩት ዐምስቱ ሰዎች ለወንድሞቻቸው፣ “ከእነዚሁ ቤቶች በአንዱ ኤፉድ፣ ተራፊም፣ የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ጣዖት እንዳለ ታውቃላችሁን? እንግዲህ ምን ማድረግ እንዳለባችሁ ዕወቁበት” አሏቸው።