ቴማናዊውም ኤልፋዝ እንዲህ ሲል መለሰ፤
ቴማናዊው ኤልፋዝ እንዲህ ሲል መለሰ፤
“መልሳችሁ ከሐሰት በቀር ሌላ አይገኝበትም! ታዲያ፣ በማይረባ ነገር እንዴት ልታጽናኑኝ ትችላላችሁ?”
“ሰው እግዚአብሔርን ሊጠቅም ይችላልን? ጠቢብ እንኳ ቢሆን ምን ይጠቅመዋል?
ቴማናዊው ኤልፋዝም እንዲህ ሲል መለሰ፤