Biblia Todo Logo
ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች
- ማስታወቂያዎች -



ዘፍጥረት 24:34

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም እንዲህ አለ፤ “እኔ የአብርሃም አገልጋይ ነኝ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አብርሃም የንብረቱ ሁሉ ኀላፊ፣ የቤቱ ሁሉ አዛዥ የሆነውን አረጋዊ አገልጋዩን እንዲህ አለው፤ “እጅህን ከጭኔ በታች አድርግ፤

ለሰውየውም ማእድ ቀረበለት፤ እርሱ ግን፣ “የመጣሁበትን ጕዳይ ሳልናገር እህል አልቀምስም” አለ። ላባም፣ “ዕሺ፤ ተናገር” አለው።




ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች