435 ግመሎችና 6,720 አህዮች ነበሯቸው።
736 ፈረሶች፣ 245 በቅሎዎች፣
በኢየሩሳሌም ወደሚገኘው ወደ እግዚአብሔር ቤት በደረሱ ጊዜ፣ አንዳንድ የቤተ ሰብ መሪዎች በቀድሞው ቦታ እንደ ገና ለሚሠራው የእግዚአብሔር ቤት በበጎ ፈቃድ ስጦታ አደረጉ።
6,720 አህዮችም ነበሯቸው።