የቂርያትይዓይሪም፣ የከፊራና የብኤሮት ሰዎች 743
የዓዝሞት ዘሮች 42
የራማና የጌባዕ ዘሮች 621
ስለዚህ እስራኤላውያን ተጕዘው በሦስተኛው ቀን ገባዖን፣ ከፊራ፣ ብኤሮትና ቂርያትይዓይሪም ወደተባሉት የገባዖን ሰዎች ወደሚኖሩባቸው ከተሞች መጡ።