በሦስተኛውም ረድፍ ያክንት፣ ኬልቄዶንና አሜቴስጢኖስ፣
በሦስተኛው ረድፍ ያክንት፣ ኬልቄዶንና፣ አሜቴስጢኖስ፤
በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፣ ሰንፔርና አልማዝ፣
በአራተኛውም ረድፍ ቢረሌ፣ መረግድና ኢያሰጲድ ነበረ፤ በወርቅ ፈርጥ ላይ ተደርገው ነበር።