በሦስተኛው ረድፍ ያክንት፣ ኬልቄዶንና፣ አሜቴስጢኖስ፤
በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፣ ሰንፔርና፣ አልማዝ፤
በአራተኛውም ረድፍ ቢረሌ፣ መረግድና ኢያሰጲድ አድርግበት፤ በወርቅ ፈርጥም ክፈፋቸው።
በሦስተኛውም ረድፍ ያክንት፣ ኬልቄዶንና አሜቴስጢኖስ፣
ጕልላትሽን በቀይ ዕንቍ፣ በሮችሽን በሚያብረቀርቁ ዕንቍዎች፣ ቅጥሮችሽንም በከበሩ ድንጋዮች እሠራለሁ።