Biblia Todo Logo
ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች
- ማስታወቂያዎች -



ዘዳግም 15:12

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወገንህ የሆነ ዕብራዊ ወንድን ወይም ሴትን ገዝተህ ስድስት ዓመት ካገለገለህ፣ በሰባተኛው ዓመት በነጻ ይሂድ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

7 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

“በፊታቸው የምትደነግጋቸው ሥርዐቶች እነዚህ ናቸው፤

“ራሱን በባርነት ለእናንተ የሸጠውን ዕብራዊ ወንድማችሁን እያንዳንዳችሁ በየሰባት ዓመቱ ነጻ ትለቅቃላችሁ፤ ስድስት ዓመት ከተገዛላችሁ በኋላ ነጻ ታወጡታላችሁ።” አባቶቻችሁ ግን አልሰሙኝም ጆሯቸውንም ወደ እኔ አላዘነበሉም።

በየሰባቱ ዓመት መጨረሻ የዕዳ ምሕረት አድርግ።

በምታሰናብተውም ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው።




ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች