በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው፤
ከዚያም ከደሙ ወስደው የጠቦቶቹ ሥጋ የሚበላበትን የእያንዳንዱን ቤት ደጃፍ መቃንና ጕበን ይቀቡ።
ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን ትእዛዞች በልብህ ያዝ።
በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው።