ቀርሜሎሳዊው ሐጽሮ፤ አርባዊው ፈዓራይ፣
ቀርሜሎሳዊው ሐጽሮ፣ የኤዝባይ ልጅ ነዕራይ፤
አራብ፣ ዱማ፣ ኤሽዓን፣
ማዖን፣ ቀርሜሎስ፣ ዚፍ፣ ዩጣ
ሳሙኤልም ጧት ተነሥቶ በማለዳ ሳኦልን ለመገናኘት ሄደ፤ ነገር ግን፣ “ሳኦል ወደ ቀርሜሎስ ሄዷል፤ ለራሱ ክብር የመታሰቢያ ሐውልት በዚያ ካቆመ በኋላ ተመልሶ ወደ ጌልገላ ወርዷል” ተብሎ ተነገረው።