ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዘካርያስ እና ሚቅሎት ነበሩ።
ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዛኩርና
የበኵር ልጁም አብዶን ይባል ነበር፤ የእርሱም ተከታዮች ጹር፣ ቂስ፣ ባኣል፣ ኔር፣ ናዳብ፣
ሚቅሎት ሺሜዓን ወለደ፤ እነርሱም ደግሞ ከሥጋ ዘመዶቻቸው ጋራ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ይኖሩ ነበር።