የጹፍ ልጅ፣ የሕልቃና ልጅ፣ የመሐት ልጅ፣ የአማሢ ልጅ፣
የሕልቃና ዘሮች፤ አማሢ፣ አኪሞት።
ልጁ ሕልቃና፣ ልጁ ሱፊ፣ ልጁ ናሐት፣
የሕልቃና ልጅ፣ የይሮሐም ልጅ፣ የኤሊኤል ልጅ፣ የቶዋ ልጅ፣
የሕልቃና ልጅ፣ የኢዮኤል ልጅ፣ የዓዛርያስ ልጅ፣ የሶፎንያስ ልጅ፣