የጌርሶን ወንዶች ልጆች፤ ሎቤኒ፣ ሰሜኢ።
ከጌርሶናውያን ወገን፤ ለአዳን፣ ሰሜኢ።
የሌዊ ልጆች፤ ጌርሶን፣ ቀዓት እና ሜራሪ።
የቀዓት ወንዶች ልጆች፤ እንበረም፣ ይስዓር፣ ኬብሮን፣ ዑዝኤል።
ሃሌ ሉያ። የእግዚአብሔርን ስም ወድሱ፤ እናንተ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ሆይ፤ አመስግኑት፤
ብርታታችን ለሆነው አምላክ በደስታ ዘምሩ፤ ለያዕቆብ አምላክ እልል በሉ።
የጌርሶን ወንዶች ልጆች በትውልዳቸው ሎቤኒና ሰሜኢ ነበሩ።
የጌርሶን ልጆች ጐሣ ስም ሎቤኒና ሰሜኢ ነው።
የሊብናና የሰሜኢ ጐሣዎች ከጌርሶን ወገን ናቸው፤ እነዚህ የጌርሶን ጐሣዎች ነበሩ።