ኢያቤሐር፣ ኤሊሳማ፣ ኤሊፋላት፣
ኢያቤሐር፣ ኤሊሱዔ፣ ናፌቅ፣ ያፍያ፣
ኢያቤሐር፣ ኤሊሱዔ፣ ኤሊፋላት፣
በኢየሩሳሌም የተወለዱለትም ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ ሳሙስ፣ ሶባብ፣ ናታን፣ ሰሎሞን፤ እነዚህ አራት ወንዶች ልጆች ከዓሚኤል ልጅ ከቤርሳቤህ የተወለዱ ናቸው።
ኖጋ፣ ናፌቅ፣ ያፍያ፣
አንዱ ዐለት በስተሰሜን በኩል በማክማስ አንጻር፣ ሌላው ደግሞ በስተ ደቡብ በኩል በጌባዕ አንጻር ይገኝ ነበር።