ኤሊሳማ፣ ኤሊዳሄ፣ ኤሊፋላት።
ኤሊሳማ፣ ኤሊዳሄ፣ ኤሊፋላት ይባላሉ።
ኖጋ፣ ናፌቅ፣ ያፍያ፣
ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ንጉሥ ሆኖ መቀባቱን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፣ እርሱን ፍለጋ በሙሉ ኀይላቸው ወጡ፤ ዳዊትም ይህን ሰምቶ ስለ ነበር ሊገጥማቸው ወጣ።
ኤሊሳማ፣ ኤሊዳሄ፣ ኤሊፋላት ይባላሉ፤ በአጠቃላይ ዘጠኝ ነበሩ።