ባሕሩማዊው ዓዝሞት፣ ሰዓልቦናዊው ኤሊያሕባ፣
ሸዓልቦናዊው ኤሊያሕባ፣ የአሳን ልጆች፤ ዮናታን የተባለው፣
የገዓስ ሸለቆዎች ሰው የሆነው ኡሪ፣ ዐረባዊው አቢኤል፣
የጊዞናዊው የአሳን ልጆች፣ የሃራራዊው የሻጌ ልጅ ዮናታን፣
አለቃቸው አሒዔዝር ነበረ፤ ከርሱም በኋላ ኢዮአስ ነበረ፤ ሁለቱም የጊብዓዊው የሸማዓ ልጆች ነበሩ፤ የዓዝሞት ልጆች ይዝኤልና ፋሌጥ፣ በራኪያ፣ ዓናቶታዊው ኢዩ፤