ሔኖክ፣ ማቱሳላ፣ ላሜሕ፣ ኖኅ።
ቃይናን፣ መላልኤል፣ ያሬድ፣
የኖኅ ወንዶች ልጆች፤ ሴም፣ ካም፣ ያፌት።
ሔኖክ ሞትን እንዳያይ በእምነት ተወሰደ፤ “እግዚአብሔርም ስለ ወሰደው አልተገኘም”፤ ከመወሰዱም በፊት እግዚአብሔርን ደስ እንዳሠኘ ተመስክሮለታልና።
ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነው ሔኖክ ስለ እነዚህ ሰዎች እንዲህ ሲል ተንብዮአል፤ “እነሆ፤ ጌታ ከእልፍ አእላፋት ቅዱሳኑ ጋራ ይመጣል፤