ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 7:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ሁልጊዜ ከብትህን መፍቀድ አትተው፤ ከእነርሱ የሚጠቅምህን ወደ አንተ አቅርብ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 የከብት መንጋዎች አሏችሁን? ጠብቋቸው፤ ትርፉንም ካስገኙላችሁ በሚገባ ያዟቸው፤ ምዕራፉን ተመልከት |