መዝሙር 50:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 ከበደሌ ፈጽሞ እጠበኝ፥ ከኀጢአቴም አንጻኝ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ፍጹም ውብ ከሆነችው ከጽዮን፣ እግዚአብሔር አበራ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከጽዮን፥ ከውበት ሙላቱ እግዚአብሔር ያበራል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 እግዚአብሔር በውበትዋ ፍጹም ከሆነችው ከጽዮን ከተማ የደመቀ ብርሃንን ያበራል። ምዕራፉን ተመልከት |