ምሳሌ 4:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ምንጮችህ እንዳይደርቁ፥ በልብህ ጠብቃቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ከእይታህ አታርቀው፤ በልብህም ጠብቀው፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ከዓይንህ አታርቃቸው፥ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 ከዐይንህ አታርቃቸው፤ በልብህም ውስጥ ጠብቃቸው። ምዕራፉን ተመልከት |