ዘኍል 31:53 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ የማረኩትን ለየራሳቸው ወሰዱ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም53 እያንዳንዱም ወታደር ለራሱ የወሰደው ምርኮ ነበረው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)53 ወታደሮቹም ሁሉ ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም53 የጦር ሹማምንት ያልሆኑት ወታደሮች ግን ያመጡትን ምርኮ ለራሳቸው አስቀሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ። ምዕራፉን ተመልከት |