ዘኍል 31:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ሙሴም አላቸው፥ “ሴቶችን ሁሉ ለምን አዳናችኋቸው? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ሙሴም እንዲህ አላቸው፤ “ሴቶችን ሁሉ እንዴት በሕይወት ትተዉአቸዋላችሁ? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ሙሴም አላቸው፦ “በውኑ ሴቶችን ሁሉ በሕይወት እንዲኖሩ ፈቀዳችሁላቸውን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 እንዲህም ሲል ጠየቃቸው፦ “ሴቶችን በሙሉ በሕይወት ያስቀራችሁት ለምንድን ነው? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ሙሴም አላቸው፦ በውኑ ሴቶችን ሁሉ አዳናችኋቸውን? ምዕራፉን ተመልከት |