ዘኍል 26:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 የአሴር ልጆች በየወገናቸው፤ ከኢያምን የኢያምናውያን ወገን፥ ከኢያሱ የኢያሱያውያን ወገን፥ ከበርያ የበርያውያን ወገን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የዮሴፍ ዘሮች በምናሴና በኤፍሬም በኩል ያሉት በየጐሣቸው እነዚህ ነበሩ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 በየወገናቸው የዮሴፍ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ምናሴና ኤፍሬም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የዮሴፍ ልጆች በየወገናቸው፥ ምናሴና ኤፍሬም፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 የዮሴፍ ልጆች በየወገናቸው፤ ምናሴና ኤፍሬም። ምዕራፉን ተመልከት |