ማቴዎስ 13:58 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም58 ባለማመናቸውም ምክንያት ብዙ ታምራትን በዚያ አላደረገም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)58 ባለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም58 ባለማመናቸውም ኢየሱስ በዚያ ብዙ ተአምር አላደረገም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም። ምዕራፉን ተመልከት |