Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ማርቆስ 9:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ማርቆስ 9:36
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤


አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።


ተቀምጦም ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ “ሰው ፊተኛ ሊሆን ቢወድ ከሁሉ በኋላ የሁሉም አገልጋይ ይሁን፤” አላቸው።


“እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።”


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች