ማርቆስ 8:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 የበሉትም አራት ሺህ ያህል ነበሩ፤ አሰናበታቸውም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በዚያም አራት ሺሕ ያህል ሰዎች ነበሩ፤ ካሰናበታቸውም በኋላ፣ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በዚያም አራት ሺህ ያህል ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱንም አሰናበታቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 የተመገቡት ሰዎች አራት ሺህ ያኽል ነበሩ፤ ኢየሱስ እነርሱን አሰናበታቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 የበሉትም አራት ሺህ ያህል ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከት |