ማርቆስ 3:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ቤትም እርስ በርሱ ከተለያየ ያ ቤት ሊቆም አይችልም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ቤትም እርስ በርሱ ከተከፋፈለ ሊቆም አይችልም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 እንዲሁም አንድ ቤተሰብ እርስ በርሱ ከተለያየ ያ ቤተሰብ ሊቆም አይችልም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 እንዲሁም አንድ ቤተሰብ እርስ በርሱ ከተለያየ ጸንቶ መኖር አይችልም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ቤትም እርስ በርሱ ከተለያየ ያ ቤት ሊቆም አይችልም። ምዕራፉን ተመልከት |