ሉቃስ 18:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 እነርሱም፥ “የናዝሬቱ ኢየሱስ ያልፋል” ብለው ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 እነርሱም፣ “የናዝሬቱ ኢየሱስ በዚህ እያለፈ ነው” ብለው ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 እነርሱም “የናዝሬቱ ኢየሱስ እያለፈ ነው፤” ብለው አወሩለት። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ሰዎቹም “እነሆ! የናዝሬቱ ኢየሱስ በዚህ በኩል እያለፈ ነው” ብለው ነገሩት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 እነርሱም፦ የናዝሬቱ ኢየሱስ ያልፋል ብለው አወሩለት። ምዕራፉን ተመልከት |