ዮሐንስ 7:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የእውነት ፍርድ ፍረዱ እንጂ ለሰው ፊት በማድላት አትፍረዱ።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የሰውን ፊት በማየት መፍረድ ትታችሁ ቅን ፍርድ ፍረዱ።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ትክክለኛ ፍርድ ፍረዱ እንጂ የሰውን ፊት አይታችሁ በማዳላት አትፍረዱ።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ።” ምዕራፉን ተመልከት |